AMHARIC.VOANEWS.COM
የሐረሪዎች ልዩ ባህላዊ ምግቦች
በምስራቅ ኢትዮጵያ የሚገኙት ሀረሪዎች መልከብዙ ባህላዊ ምግቦች አሏቸው። ብሔረሰቡ ለዘመናት ከመካከለኛው ምስራቅ ሃገሮች ጋር የንግድ ትስስር የነበራቸው በመሆናቸው ሳምቡሳን የመሰሉ ምግቦች ከመካከለኛው ምስራቅ የወረሱት ሲሆን ከቱርኮችም ከባብን የራሳቸው ባህል አድርገዋል። ባጊያ፣ ኩሬባ እና ሰሊጥን የመሰሉ ምግቦችን ከአጎራባች የምስራቅ ኢትዮጵያ ህዝቦች ጋር የሚጋሩት ሲሆን እንጀራ ወይም ኡሃት ደግሞ ከአብዛኛው ኢትዮጵያዊ የሚጋሩት ምግብ ነው። የራሳቸው ብቻ የሆኑ...
0 Comments 0 Shares