በታሪካዊቷ በጎንደር ከተማ እና በዙሪያዋ በሚገኙ ሌሎች አካባቢዎች ሰሞኑን በመንግሥት ኃይሎች እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ከፍተኛ ውጊያ መደረጉን ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናገሩ። የሰሜን ጎንደር ዞን መቀመጫ በሆነችው በደባርቅ እንዲሁም በዳባት እና በአምባ ጊዮርጊስ ከተሞች ውጊያው ሲደረግ የሰነበተ ሲሆን፣ ዛሬ ደግሞ በማዕከላዊ ጎንደር ዋና ከተማ በሆነችው ጎንደር የተለያዩ አካባቢዎች የተኩስ ልውውጥ መኖሩን ነዋሪዎቹ አረጋግጠዋል።
በታሪካዊቷ በጎንደር ከተማ እና በዙሪያዋ በሚገኙ ሌሎች አካባቢዎች ሰሞኑን በመንግሥት ኃይሎች እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ከፍተኛ ውጊያ መደረጉን ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናገሩ። የሰሜን ጎንደር ዞን መቀመጫ በሆነችው በደባርቅ እንዲሁም በዳባት እና በአምባ ጊዮርጊስ ከተሞች ውጊያው ሲደረግ የሰነበተ ሲሆን፣ ዛሬ ደግሞ በማዕከላዊ ጎንደር ዋና ከተማ በሆነችው ጎንደር የተለያዩ አካባቢዎች የተኩስ ልውውጥ መኖሩን ነዋሪዎቹ አረጋግጠዋል።
WWW.BBC.COM
በጎንደር እና በአካባቢው ግጭቶች ሲካሄዱ መሰንበታቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ - BBC News አማርኛ
በታሪካዊቷ በጎንደር ከተማ እና በዙሪያዋ በሚገኙ ሌሎች አካባቢዎች ሰሞኑን በመንግሥት ኃይሎች እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ከፍተኛ ውጊያ መደረጉን ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናገሩ። የሰሜን ጎንደር ዞን መቀመጫ በሆነችው በደባርቅ እንዲሁም በዳባት እና በአምባ ጊዮርጊስ ከተሞች ውጊያው ሲደረግ የሰነበተ ሲሆን፣ ዛሬ ደግሞ በማዕከላዊ ጎንደር ዋና ከተማ በሆነችው ጎንደር የተለያዩ አካባቢዎች የተኩስ ልውውጥ መኖሩን ነዋሪዎቹ አረጋግጠዋል።
0 Comments 0 Shares