ትረምፕ ለሁለተኛ ጊዜ ከተቃጣባቸው የግድያ ሙከራ ተረፉ
እንደ ባለሥልጣናቱ ገለጣ ዶናልድ ትረምፕ በሁለት ወራት ዕድሜው ለሁለተኛ ዙር ከተቃጣባቸው ያልተሳካ የግድያ ሙከራ ተርፈዋል። በትላንትናው ዕለት የተፈጸመው እና ተጠርጣሪ በአሁኑ ወቅት በቁጥጥር ሥር የዋለበት ምርመራ ሂደት በፌድራሉ የወንጀል ምርመራ ቢሮ ኤፍቢአይ መሪነት እየተካሄደ መሆኑም ተገልጿል።
ድንገቱ ቀድሞውንም ከፍተኛ ትኩረት በሳበው እና ባልተጠበቁ አስገራሚ እንቅስቃሴዎች በተመላው የምርጫ ሂደት፤ አሜሪካውያን ሌላ ያልተጠበቀ ሁኔታ ገጥሟቸዋል። የአሜሪካ...