AMHARIC.VOANEWS.COM
የየመን አማፂያን ወደ እስራኤል የተኮሱት ሚሳኤል በአለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያው የማስጠንቀቂያ ድምፅ አስነሳ
በኢራን የሚደገፉት የሁቲ አማጽያን ዛሬ እሁድ የተኮሱት ሚሳኤል በማዕከላዊ እስራኤል በሚገኝ ክፍት መሬት ላይ ቢያርፍም በቤን ጉሪዮን ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የማስጠንቀቂያ ድምጾች እንዲነሳ አድርጓል፡፡ ይህም ለአመት በተጠጋው የጋዛ ጦርነት የደረሰ የቅርቡ ጥቃት ነው ፡፡ እስራኤልም ለዚህ ጥቃት ወታደራዊ ምላሽ እንደምትሰጥ ፍንጭ ሰጥታለች።እስካሁን በሰው ህይወት ላይም ሆነ ሌላ ያደረሰው ከፍተኛ ጉዳት ስለመኖሩ የተገለጸ ነገር ባይኖርም የእስራኤል መገናኛ...
0 Comments 0 Shares