በእስራኤል ጦር የተተኮሰባት አሜሪካዊት ቀሳቅሽ ተቀበረች
በእስራኤል ወታደር የተገደለችው ቱርክ-አሜሪካዊት ማኅበራዊ ቀስቃሽ ወዳጅ እና ቤተሰቦች በቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ ባደረጉበት በዛሬው ዕለት፤ እስራኤል በማዕከላዊ እና ደቡባዊ ጋዛ በፈጸመችው የአየር ድብደባ ጥቃት በትንሹ 14 ሰዎች ሞቱ።
በጋዛ ከተማ በደረሰው የአየር ድብደባ ሦስት ሴቶች እና አራት ህጻናትን ጨምሮ 11 ሰዎች ያሉበት አንድ መኖሪያ ቤት ላይ ጥቃት የደረሰ ሲሆን፤ ሌላኛው ጥቃት ደግሞ በካኻን ዩኒስ በጦርነት የተፈናቀሉ ፍልስጤማውያን መጠለያን ላይ...