(ኤፍ.ቢ.ሲ)- በቡራዩ ከተማ የሚገኝ የምግብ መያዥያ ፕላስቲክ ምርት ለመጀመር በዝግጀት የነበረ አንድ ፋብሪካ ላይ ባጋጠመ የሲሊንደር መፈንዳት 13 ሰዎች የእሳት ቃጠሎ ጉዳት እንደደረሰባቸው ተነገረ። የቡራዩ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የወንጀልና የፍትህ አሰጣጥ አስተባባሪ ኮማንደር በቃና ሚዴቅሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት፥ የእአደጋው ስራ ለመጀመር ኤሌትሪክና ግብዓት በመገጣጠም ላይ የሚገኝ ፋብሪካ ላይ ነው የደረሰው። ትናት ከቀኑ 10 ሰዓት […]
(ኤፍ.ቢ.ሲ)- በቡራዩ ከተማ የሚገኝ የምግብ መያዥያ ፕላስቲክ ምርት ለመጀመር በዝግጀት የነበረ አንድ ፋብሪካ ላይ ባጋጠመ የሲሊንደር መፈንዳት 13 ሰዎች የእሳት ቃጠሎ ጉዳት እንደደረሰባቸው ተነገረ። የቡራዩ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የወንጀልና የፍትህ አሰጣጥ አስተባባሪ ኮማንደር በቃና ሚዴቅሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት፥ የእአደጋው ስራ ለመጀመር ኤሌትሪክና ግብዓት በመገጣጠም ላይ የሚገኝ ፋብሪካ ላይ ነው የደረሰው። ትናት ከቀኑ 10 ሰዓት […]
0 Comments
0 Shares