AMHARIC.VOANEWS.COM
በናይጄሪያ ጎርፍ 30 ገድሎ 400ሺሕ አፈናቀለ
በሰሜን ምሥራቅ ናይጄሪያ ማዩዱጉሪ በተባለች ከተማ ከባድ ጎርፍ ባስከተለው አደጋ እስከ አሁን 30 ስዎች መሞታቸው ሲታወቅ፣ 400ሺሕ የሚሆኑትን ደግሞ ከመኖሪያ ቤታቸው አፈናቅሏል። በአካባቢው የነበረ ግድብ በመሙላቱ፣ ጎርፉ መኖሪያ ቤቶችን አጥለቅልቋል። የከተማዋ 40 በመቶ በውሃ ውስጥ ሰምጦ እንደሚገኝ ባልሥልጣናት አስታውቀዋል። የተመድ የስደተኞች ወኪል በX ማኅበራዊ መድረክ ላይ እንዳስታወቀው፣ አደገኛ ጎርፍ ሲከሰት ከ30 ዓመታት ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ...
0 Comments 0 Shares