አምባሳደር ማይክ ሃመር ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮች ጋር ተወያዩ
በአፍሪካ ቀንድ የዩናይትድ ስቴት ውጭ ጉዳይ ልዩ መልእክተኛ አምባሳደር ማይክ ሃመር ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮች በፕሪቶሪያው ስምምነት አፈፃፀም አስመልክቶ ተወያዩ::
አምባሳደሩ ከአስተዳደሩ ፕሬዝደንት ጌታቸው ረዳ እና ምክትል ፕሬዝዳንት ኔትናንት ፃድቅን ገብረትንሳኤ ጋራ ነው የተወያዩት::
በሌላ ዜና የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴወድሮስ ኣድሓኖም በህወሓት አመራሮች መካከል የተፈጠረው ልዩነት ህዝብ በማስቀደም በሰላማዊ ውይይት...