AMHARIC.VOANEWS.COM
ፕሬዚዳንት ባይደንን ጠቅላይ ሚንስትር ስታርመር ዛሬ ይገናኛሉ
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን እና የብሪታኒያው ጠቅላይ ሚንስትር ኬይር ስታርመር በዩክሬን ጉዳይ ለመነጋገር ዛሬ ዓርብ በዋይት ሀውስ ይገናኛሉ። ሁለቱ መሪዎች የሚገናኙት ዩክሬን የዩናይትድ ስቴትስ እና የብሪታኒያ ስሪት የሆኑ የጦር መሣሪያዎችን በመጠቀም ወደ ሩስያ ዘልቃ በመግባት ኢላማዎችን መምታት በሚያስችሉ የጦር መሣሪያዎች አጠቀቃቀም ላይ የተጣሉ ገደቦች እንዲላሉላት የተጠናከረ ግፊት እያደረገች ባለችበት ወቅት ነው፡፡ የመሪዎቹ ውይይት የሚካሄደው...
0 Comments 0 Shares