ሸርማን - አሜሪካ የኤርትራን ተቃዋሚዎች መርዳት አለባት
የዩናይትድ ስቴትስ የምክር ቤት አባል ብራድ ሸርማን አሜሪካ ከኤርትራ ተቃዋሚ ቡድኖች ጋር ግንኙነት ማድረግ እንደሚያስፈልጋት አፅንዖት ሰጥተው ተናገሩ፡፡
ዴሞክራቱ የምክር ቤት አባል ይህን የተናገሩት ከመስከረም አሥራ አንዱ የሽብር ጥቃት ጋር በተገናኘ በምክር ቤቱ የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ በአፍሪካ ኃያላን መንግሥታት የያዙትን ፉክክር አስመልክቶ በትላንትናው ዕለት በምክር ቤቱ በተካሄደ የምስክነት ቃል በተሰማበት ወቅት ነው፡፡
ሸርማን በዚሁ ወቅት በሰጡት አስተያየት...