AMHARIC.VOANEWS.COM
ትረምፕ “ስደተኞች ውሻና ድመት ይበላሉ” ማለታችው ሄይቲ አሜሪካውያንን ሥጋት ላይ ጥሏል
የቀደሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ከትላንት በስቲያ ማክሰኞ በተደረገው ፕሬዝደንታዊ ክርክር ላይ “በኦሃዮ የሚገኙ ስደተኞች ለማዳ የቤት እንስሳት ይበላሉ” ሲሉ በሃሰትና ስም በሚያጠፋ መልኩ መወጀላቸውን ተከትሎ፣ ሄይቲ አሜሪካውያን ለደህንነታቸው ሥጋት እንደሚሰማቸው በመግለጽ ላይ ናቸው። በአሜሪካ የሚገኙ የሄይቲ አሜሪካውያን ማኅበረሰብ ተወካዮች እንዳሉት፣ የሪፐብሊካን ዕጩው ዶናልድ ትረምፕ፣ “በኦሃዮ ስደተኞች ለማዳ የቤት እንስሳት አርደው ይበላሉ” ሲሉ...
0 Comments 0 Shares