AMHARIC.VOANEWS.COM
በሀገሪቱ የሚታየው ግጭት ካልቆመ፣ የምጣኔ ሃብት ተሃድሶው ውጤት አያመጣም
የኢትዮጵያ መንግሥት በተጠናቀቀው ዓመት መጨረሻ ላይ የምጣኔ ሃብት ማሻሻያ ፖሊሲውን ይፋ አድርጓል፡፡ ከማሻሻያው ጋራ ተያይዞም፣ የውጭ ምንዛሪ ተመኑ ገበያ መር እንዲሆን ተወስኗል፡፡ በዚህ መነሻነት፣ ‘የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ይዞታ በአዲሱ አመት ምን መልክ ይኖረዋል’ ሲል የአሜሪካ ድምፅ የጠየቃቸው ባለሙያዎች፣ የተለያዩ አስተያየቶችን ሰጥተዋል፡፡ ባለሙያዎቹ፣ መንግሥት ባደረገው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ተስማምተው፣ 2017 ዓ.ም የማሻሻያ ፖሊሲው የሚፈተንበት ዓመት ይሆናል...
0 Comments 0 Shares