AMHARIC.VOANEWS.COM
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኬንያ በረራ ተስተጓጎለ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ የሚያደርገው በረራ “መስተጓጎሉን” ዛሬ አስታወቀ። በረራው የተስተጓጎለው በናይሮቢው ጆሞ ኬንያታ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ “በመካሄድ ላይ ባለው የሰራተኞች የስራ ማቆም አድማ” ሳቢያ መሆኑን አየር መንገዱ ዛሬ ረቡዕ በቀድሞ ትዊተር ባሁኑ ኤክስ ላይ ባሰፈረው መልዕከት ጠቅሷል። "የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለተፈጠረው መስተጓጎል እና ችግር ከልብ ይቅርታ ይጠይቃል" ሲልም በመልዕክቱ አስፍሯል። የአየር...
0 Comments 0 Shares