በዩናይትድ ስቴትስ የመስከረም 11 የአልቃይዳ ሽብር ጥቃት 23ኛው ዓመት ታሰበ
ዩናይትድ ስቴትስ እአአ መስከረም 11/2001 ወደ 3,000 የሚጠጉ ሰዎችን የገደለውን የሽብር ጥቃት 23ኛ ዓመት ዛሬ ረቡዕ አስባለች።
በኒው ዮርክ የሽብር ጥቃቱ ሰለባዎች ቤተሰቦች፣ የተጠለፈው አውሮፕላን ተከስክሶባቸው የወደሙት፣ ሁለቱ የቀድሞ የዓለም ንግድ ማእከል ህንጻዎች በነበሩበት “ግራውንድ ዜሮ” ተብሎ የሚጠራው ስፍራ ተገኝተው፣ በአደጋው ህይወታቸው ያለፉትን ሰዎች አስበዋል፡፡
በመታሰቢያ ስነ ሥርዓቱ ላይ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን እና ምክትል ፕሬዝዳንት...