AMHARIC.VOANEWS.COM
ሂዩማን ራይትስ ዋች ሱዳን ላይ ጠንካራ የጦር መሣሪያ ማዕቀብ እንዲጣል ጠየቀ
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ወደ ሱዳን ምዕራብ ዳርፉር ግዛት የጦር መሣሪያ መላክን የሚከለክለው ማዕቀብ፤ መታደስ አለመታደስ ላይ ነገ ረቡዕ ድምጽ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል። ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተቋሙ ሂዩማን ራይትስ ዋች ከነገው ድምጽ አሰጣጥ ቀደም ብሎ የጸጥታ ምክር ቤቱ በምዕራብ ዳርፉር ላይ የሚያተኩረውን የጦር መሣሪያ ማዕቀብ ሰፋ በማድረግ በመላ ሱዳን ሥራ ላይ እንዲያውለው አሳስቧል። የሱዳን መንግሥት ዕገዳውን ይቃወማል።...
0 Comments 0 Shares