AMHARIC.VOANEWS.COM
ከአሜሪካ የተላኩት የመጀመሪያዎቹ የኤምፖክስ ክትባቶች ዴሞክራቲክ ኮንጎ ገብተዋል
የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ባለሥልጣናት ከዩናይትድ ስቴትስ የተላኩት የኤምፖክስ 50 ሺህ ክትባቶች ከዩናይትድ ስቴትስ መግባታቸውን አስታውቀዋል፡፡ ዛሬ ማክሰኞ ከዩናይትድ ስቴትስ የተላኩት በቀድሞ ስሙ የዝንጀሮ ፈንጣጣ ክትባቶች ኮንጎ የደረሱት ከአውሮፓ ህብረት የተላኩት የመጀመሪያዎቹ ክትባቶች ከደረሱ ከአንድ ሳምንት በኋላ ነው። በበሽታው በጣም በተጎዱት ኤኩዊተር፥ ደቡባዊ ኪቩ እና ሳንኩሩ በተባሉት ሦስት አውራጃዎች የሚኖሩ አዋቂዎች ከመጭው የጎርጎርሳዊያኑ...
0 Comments 0 Shares