የወላይታ ዞን ባለሥልጣናት የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጥሪ ተቀብለው ከኃላፊነት ለቀቁ
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
Thu, 06/21/2018 - 17:48
የወላይታ ዞን ባለሥልጣናት የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጥሪ ተቀብለው ከኃላፊነት ለቀቁ በጋዜጣዉ ሪፓርተር Thu, 06/21/2018 - 17:48
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የወላይታ ዞን ባለሥልጣናት የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጥሪ ተቀብለው ከኃላፊነት ለቀቁ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ግጭት በተከሰተባቸው የደቡብ ክልል የሲዳማ፣ የወላይታ፣ የወልቂጤና የቀቤና የዞንና የወረዳ አስተዳዳሪዎች ከኃላፊነታቸው እንዲለቁና ለደረሱ ጥፋቶች ኃላፊነት እንዲወስዱ ማሳሰቢያ ከሰጡ በኋላ፣ የወላይታ ዞን አምስት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ከኃላፊነታቸው ተነሱ፡፡ ‹‹ይህ ሙሉ በሙሉ አዎንታዊና በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚደረጉ ለውጦችን ለመደገፍ የሚረዳ ነው፤›› ብለው እንደሚያምኑ የወላይታ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ ጌታሁን ጋረደው (ዶ/ር) ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡
0 Comments 0 Shares