በመከላከያ ሠራዊት ሁለት አዳዲስ ሹመቶች ተሰጡ
ዳዊት እንደሻው
Thu, 06/21/2018 - 18:39
በመከላከያ ሠራዊት ሁለት አዳዲስ ሹመቶች ተሰጡ ዳዊት እንደሻው Thu, 06/21/2018 - 18:39
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
በመከላከያ ሠራዊት ሁለት አዳዲስ ሹመቶች ተሰጡ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ በነበሩት ጄኔራል አደም መሐመድ ቦታ ሜጀር ጄኔራል ይልማ መርዳሳ መሾማቸውን የመከላከያ ሚኒስትር አቶ ሞቱማ መቃሳ ለሪፖርተር ገለጹ፡፡ ጄኔራል አደም የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው መሾማቸው የሚታወስ ነው፡፡ ሚኒስትሩ አክለውም፣ ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ የመከላከያው የኦፕሬሽን ዘርፍ ኃላፊ ሆነው መሾማቸውን አስታውቀዋል፡፡
0 Comments 0 Shares