ባይደን በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ረገጣ በተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ ተጥሎ የነበረው ማዕቀብ እንዲቀጥል ፈቀዱ
የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዘዳንት ጆ ባይደን ከሦስት ዓመታት በፊት በኢትዮጵያ በትግራይ በተቀሰቀሰው ጦርነት ምክንያት በግለሰቦች ላይ ማዕቀብ የጣለው ፕሬዝዳንታዊ ትዕዛዝ ተፈጻሚነት የሚጸናበት የጊዜ ገደብ እንዲራዘም ወስነዋል።
ባይደን ከትላንት በስቲያ ጳጉሜ 1/2016 ዓ.ም ለዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ እና ለእንደራሴዎች ምክር ቤት ፕሬዝዳንት በፃፉት ደብዳቤ መጀመሪያ ላይ ትዕዛዙ እንዲወጣ ያነሳሳው ጉዳይ እስካሁን ድረስ ምንም ዓይነት ለውጥ/መሻሻል...