AMHARIC.VOANEWS.COM
አባሎቼ በፖለቲካዊ እምነታቸው እየታሰሩ ናቸው ሲል ህወሓት ከሰሰ
በትግራይ ክልል፣ 26 አባሎቼ እና አመራሮች በፖለቲካዊ እምነታቸው ምክንያት ታስረዋል ሲል ህወሓት ከሰሰ፡፡ በአወዛጋቢው የህወሓት 14ኛ ጉባኤ ምክትል ሊቀመንበር ሆነው የተመረጡት አቶ አማኑኤል አሰፋ፣ የህወሓት አባላት እና አመራሮች በፖለቲካዊ እምነትቸው ምክንያት እየታሰሩ፣ ከሥራም እየተባረሩ ናቸው ብለዋል፡፡ በጉዳዩ ላይ ከክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮች ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት ለጊዜው አልተሳካም፡፡ ዛሬ አመሻሽ ላይ መግለጫ የሰጡት የክልሉ...
0 Comments 0 Shares