AMHARIC.VOANEWS.COM
አልጄሪያ ፕሬዝዳንቷን እየመረጠች ነው
አልጄሪያውያን ለ20 ዓመታት የገዙትን የቀድሞውን ፕሬዝዳንት በአመጽ ከስልጣን እንዲወርዱ ካደረጉ አምስት ዓመታት በኋላ አዲስ ፕሬዝዳንት ለመምረጥ ዛሬ ቅዳሜ ድምጽ እየሰጡ ነው፡፡ በዴሞክራሲ ኃይሎች የተቀሰቀሰው የሠራዊቱ ክፍል የቀድሞውን ፕሬዝዳንት ከሥልጣን ካስወገደ በኋላ በሚደረገው ምርጫ ሶስት ተፎካካሪዎች ቀርበዋል፡፡ ለሠራዊቱ ቅርበት አላቸው የተባሉት የወቅቱ ፕሬዝዳንት አብዱልመጂድ ታቡን ያሸንፋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ሁለቱ ተፎካካሪዎች ከእስላማዊ ፓርቲ...
0 Comments 0 Shares