ኔታንያሁ ከሀማስ ጋር ጦርነቱን እንደሚቀጥል ቃል ገቡ
12ኛ ወሩን የጀመረው የእስራኤል እና ሀማስ ጦርነት፤ ጠቅላይ ሚንስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ በጋዛ ከሚገኙት የሀማስ ታጣቂዎች ጋር ጦርነቱን ለመቀጠል እሁድ ዕለት ቃል ገብተዋል። ኔታኒያሁ ሀገራቸው “በኢራን የክፋት ምህዋር በሚመራ ገዳይ አስተሳሰብ የተከበበች ናት” መሆኗን በምክንያት አስቀምጠዋል።
በዌስት ባንክ እና በዮርዳኖስ መካከል በሚገኘው አለንባይ ድልድይ መሻገሪያ፤ ሥስት እስራኤላውያንን የገደለው የታጣቂዎች ጥቃት የእስራኤል የጸጥታ ሃይሎች ተኩስ በመመለስ...