በኬንያው የእሳት ቃጠሎ ሁኔታቸው ያልታወቀ ተማሪ ልጆቻቸውን ወላጆች በጭንቅ እየተጠባበቁ ነው
ኬንያ ውስጥ ከትላንት በስቲያ ሀሙስ በአንድ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት 17 አዳጊ ወጣቶች በሞቱበት የእሳት አደጋ እስካሁን አድራሻቸው ያልታወቁ ተማሪ ልጆቻቸውን ወላጆች በጭንቅ እየተጠባበቁ ነው፡፡
የኬንያ ምክትል ፕሬዝዳንት ሪጋቲ ጋቻጓ አደጋው በተከሰተበት ቦታ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ እስካሁን 70 የሚደርሱት አዳጊ ወጣቶች ሁኔታ አለመታወቁን ተናግረዋል።
የተማሪዎቹ ቤተሰቦች እስከ ዛሬ ቅዳሜ ድረስ የልጆቻቸውን ሁኔታ ለማወቅ በጭንቅ በመጠባበቅ ላይ...