AMHARIC.VOANEWS.COM
ዩናይትድ ስቴትስ ሩሲያን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫውን ኢላማ ባደረጉ የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ በማካሄድ ልትወነጅል ተዘጋጅታለች
የባይደን አስተዳደር ሩሲያን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ላይ ባነጣጠሩ የሃሰት መረጃ ቅስቀሳዎች ለመክሰስ በዝግጅት ላይ መሆኑን ስለጉዳዩ ቅርበት ያላቸውን ሰዎች ተናገሩ፡፡ ከመግለጫው በፊት በይፋ መናገር ያልተፈቀደላቸው በመሆኑ ስማቸው ያልተገለጸ ሰዎችን ጠቅሶ አሶሴይትድ ፕሬስ እንደዘገበው የዩናይትድ ስቴትስ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሜሪክ ጋርላንድ ዛሬ ረቡዕ ስለጉዳዩ መግለጫ ይሰጣሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የስለላ ተቋማት ቀደም ሲል ሩሲያ በምርጫው ውስጥ ጣልቃ ለመግባት...
0 Comments 0 Shares