AMHARIC.VOANEWS.COM
ሂዩማን ራይትስ ዋች “ሊባኖስና ቆጵሮስ ፍልሰተኞችን ወደ ሶሪያ መልሰው እያባረሩ ነው” አለ
ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶቶች ድርጅት ሂዩማን ራይትስ ዎች የሊባኖስ ጦር እና በአቅራቢያው ቆጵሮስ የሚገኙ ባለሥልጣናት ፍልስተኞች ወደ አውሮፓ እንዳይደርሱ በማድረግ በጦርነት ወደ ታመሰችው ሶሪያ መልሰው በማባረር በጋራ እየሰሩ ነው ሲል ከሰሰ፡፡ የሊባኖስ ጦር በጀልባ ለመውጣት የሚሞክሩትን ሶሪያውያን ስደተኞችን “ ይዞ በመመለስ ወዲያውኑ ወደ ሶሪያ እንዳሚያባርራቸው” የመብት ተሟጋቹ ድርጅት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። የባህር ዳርቻ ጠባቂዎችን ጨምሮ የቆጵሮስ...
0 Comments 0 Shares