ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የመጀመሪያውን የኤምፖክስ ክትባት ዛሬ ትቀበላለች
ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ወደ 100ሺህ የሚጠጉ ምጥን የኤምፖክስ ክትባቶች ዛሬ ሐሙስ እንደምትቀበል የአፍሪካ ህብረት ጤና ጥበቃ ተቋም አስታውቋል።
“ይህ የመጀመሪያ ክትባት ወደ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በመምጣቱ ደስተኞች ነን” ሲሉ ለአዣንስ ፍራንስ ፕሬስ የተናገሩት የአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማዕከል ኃላፊ ዣን ካሴያ ኮንጎ ከ99 ሺህ በላይ ክትባቶች እንደምታገኝ አመልክተዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት መረጃ እንደሚያሳየው በሀገሪቱ ከ17ሺህ...