AMHARIC.VOANEWS.COM
ፍቅረኛዋ ቤንዚን አርከፍክፎ ያቃጠላት ኡጋንዳዊቷ ሯጭ ህይወቷ አለፈ
ኡጋንዳዊቷ የማራቶን አትሌት ሬቤካ ቼፕቴጊ ፍቅረኛዋ ሰውነቷ ላይ ቤንዚን አርከፍክፎ በእሳት ካቃጠላት ከቀናት በኋላ ህይወቷ ማለፉን የሆስፒታል ባለሥልጣናት ዛሬ ሐሙስ አስታውቀዋል። በዘንድሮው የፓሪስ ኦሎምፒክ በማራቶን አገሯን ወክላ የተወዳደረቸው የ33 አመቷ አትሌት ቼፕቴጊ ባለፈው እሁድ ኬንያ ውስጥ በደረሰባት ጥቃት ከ75 በመቶ በላይ የሚሆነው የሰውነቷ ክፍል ተቃጥሏል፡፡ ቼፕቴጊ እአአ ከ2021 ጥቅምት ወር ወዲህ ኬንያ ውስጥ የተገደለች ሦስተኛ ሴት አትሌት...
0 Comments 0 Shares