እስራኤል በጥቅምቱ ጥቃት ከተሳተፉ የሐማስ ታጣቂዎች አንዱን መግደሏን አስታወቀች
የእስራኤል የጦር ኃይል በጎርጎርሳዊያኑ ጥቅምት ሰባት ሓማስ ባደረሰው ጥቃት ላይ በቪዲዮ ምስል የሚታይ የቡድኑን ታጣቂ መግደሉን አስታወቀ፡፡ የጦር ኃይል የእስራኤል የጦር ኃይል ዛሬ ማክሰኞ እንዳስታወቀው የተገደለው የሐማስ ታጣቂ አባታቸው በቦንብ ጥቃት የተገደለባቸው ሁለት የቆሰሉ ህጻናት ፊት ለስላሳ መጠጥ ሲጠጣ በቪዲዮ ምስሉ በሰፊው የሚታየው ነው፡፡
የእስራኤል መከላከያ ኃይል ታጣቂው በጥቅምቱ ጥቃት ወቅት በአየር መብረሪያ ፓራግላይደር ወደ ኔቲቭ ኻሳራ መንደር...