(ኤፍ.ቢ.ሲ)- በሃውዜን የተጨፈጨፉ ሰመዓታት የሚታሰቡበት የሰመዓታት ቀን በትግራይ ክልል እየታሰበ ይገኛል። የሰማዕታት ቀኑ በትግራይ ክልል የሚታሰበው ሰኔ 15 1980 በአየር ጥቃት የተሰው 2 ሺህ 500 ዜጎችን ለማሰብ ነው። የመታሰቢያው ቀን በዛሬው ዕለት በተለያዩ ስነ ስርዓቶ በትግራይ ክልል እየተሳበ ይገኛል። በመቀሌ ከተማም እየተካሄደ ባለ ታላቅ ሰልፍ እለቱ እየታሰበ ይገኛል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድም የሰማዓታት በዓልን […]
(ኤፍ.ቢ.ሲ)- በሃውዜን የተጨፈጨፉ ሰመዓታት የሚታሰቡበት የሰመዓታት ቀን በትግራይ ክልል እየታሰበ ይገኛል። የሰማዕታት ቀኑ በትግራይ ክልል የሚታሰበው ሰኔ 15 1980 በአየር ጥቃት የተሰው 2 ሺህ 500 ዜጎችን ለማሰብ ነው። የመታሰቢያው ቀን በዛሬው ዕለት በተለያዩ ስነ ስርዓቶ በትግራይ ክልል እየተሳበ ይገኛል። በመቀሌ ከተማም እየተካሄደ ባለ ታላቅ ሰልፍ እለቱ እየታሰበ ይገኛል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድም የሰማዓታት በዓልን […]
WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
በትግራይ ክልል የሰማዕታት ቀን እየታሰበ ነው
(ኤፍ.ቢ.ሲ)- በሃውዜን የተጨፈጨፉ ሰመዓታት የሚታሰቡበት የሰመዓታት ቀን በትግራይ ክልል እየታሰበ ይገኛል።የሰማዕታት ቀኑ በትግራይ ክልል የሚታሰበው ሰኔ 15 1980 በአየር ጥቃት የተሰው 2 ሺህ 500 ዜጎችን ለማሰብ ነው።የመታሰቢያው ቀን በዛሬው ዕለት በተለያዩ ስነ ስርዓቶ በትግራይ ክልል እየተሳበ ይገኛል።በመቀሌ ከተማም እየተካሄደ ባለ ታላቅ ሰልፍ እለቱ እየታሰበ ይገኛል።ጠቅላይ ሚኒስትር
0 Comments 0 Shares