የኢትዮጵያ - ሶማሊያ ውዝግብ እና የአፍሪካ ቀንድ ሁኔታ
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ዓርብ ነሐሴ 24 ቀን 2016 ዓ.ም በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ኢትዮጵያ አዲስ በሚቋቋመው የሶማሊያ የሰላም ተልዕኮ ውስጥ የመሳተፍ ፍላጎት እንዳላት ተናግረዋል፡፡ አዲሱ የሶማሊያ የሰላም ተልዕኮ ለኢትዮጵያ የደኅንነት ስጋት ምንጭ መኾን የለበትም ብለዋል፡፡
በአንጻሩ ከሁለት ሳምንት በፊት ከግብፅ ጋር የመከላከያ ስምምነት የተፈራረመችው ሶማሊያ: በበኩሏ አዲስ በሚቋቋመው ተልዕኮ ውስጥ የሚሳተፉትን ሀገራት...