በቻይና-አፍሪካ መድረክ ላይ ለመሳተፍ መሪዎች ቤጂንግ በመግባት ላይ ናቸው
በተፈጥሮ ሃብት ከታደለችው አፍሪካ ጋራ ግንኙነቷን ማጠናከር የምትሻው ቻይና፣ በቤጂንግ በሚደረገው የቻይና-አፍሪካ መድረክ ላይ የሚሳተፉ የአህጉሪቱ መሪዎችን ቀይ ምንጣፍ ዘርግታ በመቀበል ላይ ነች፡፡
ለአህጉሪቱ በቢሊዮን ዶላር የሚቆጠር የመሠረተ ልማትና ሌሎችም ፕሮጀክቶች ብድር የምትሰጠው ቻይና፣ ከኮቪድ ወረርሽኝ ወዲህ የምታስተናግደው ከፍተኛው የዲፕሎማሲ መድረክ እንደሆነ አስታውቃለች፡፡ ከአንድ ደርዘን በላይ የሚሆኑ መሪዎችና ተወካዮች በመድረኩ ይሳተፋሉ...