AMHARIC.VOANEWS.COM
ግብፅ በሕዳሴ ግድብ ጉዳይ ለተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ቅሬታ አቀረበች
ግብፅ ለምክር ቤቱ በጻፈችው ደብዳቤ “ሕልውናዬን እና የሕዝቦቼን ጥቅም ለማስከበር ሁሉንም እርምጃዎች ለመውሰድ ዝግጁ ነኝ” ብላለች። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ የግድቡ ሁለት ተርባይኖች ከሳምንት በፊት ኃይል ማመንጨት መጀመራቸውን እና የግድቡ ግንባታም መገባደዱን መግለጻቸውን ተከትሎ ግብፅ ባሰማችው ቅሬታ፣ የኢትዮጵያ 'የአንድ ወገን እርምጃ' የቀጠናውን መረጋጋት አደጋ ላይ ይጥላል ብላለች፡፡ ይህንን አስመልክቶ ሞያዊ ትንታኔ እንዲሰጡን የጠየቅናቸው...
0 Comments 0 Shares