AMHARIC.VOANEWS.COM
የኢራኑን ፕሬዚደንት የገደለው የሂሊኮፕተር አደጋ መንስኤ አስቸጋሪ አየር ሁኔታ መሆኑን የመጨረሻው ምርመራ ይፋ አደረገ
የቀድሞው ኢራን ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ራይሲ የተገደሉበት የሄሊኮፕተር አደጋ በዋነኛነት የተከሰተው ከባድ ጭጋግ በታከለበት (አስቸጋሪ) የአየር ሁኔታ ምክንያት መሆኑን ፣ የመጨረሻ ምርመራ ውጤቶችን ዋቢ ያደረገው የኢራን መንግስት ቴሌቭዥን በዛሬው እለት ዘግቧል። የሀገሪቱ መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊ ካሜኔ ተተኪ ሊሆኑ ይችላሉ በሚል ሲታዩ የከረሙት ወግ አጥባቂው ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ራይሲ ፣ በግንቦት ወር በአዘርባጃን ድንበር አቅራቢያ በሚገኝ ተራራማ አካባቢ ነበር...
0 Comments 0 Shares