ሞስኮ ኪየቭን በከፍተኛ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት ከሰሰች
የሩስያ ባለስልጣናት ዩክሬን እሁድ ማለዳ ላይ በሞስኮ እና በቴቨር ክልሎች የኃይል እና የነዳጅ ማጣሪያ ፋብሪካዎችን ጨምሮ በበርካታ የሀገሪቱ ክልሎች ላይ ያነጣጠረ የሰው አልባ አውሮፕላኖችን ጥቃት ማድረሷን ገለጹ ።
በመንግስት የሚተዳደረው ታስ የዜና ወኪል ፣ የሩስያ መከላከያ ሚኒስቴርን ጠቅሶ እንደዘገበው ፣ የሀገሪቱ የአየር መከላከያ አውታሮች 158 ሰው አልባ አውሮፕላኖችን አውድመዋል። ሚኒስቴሩ በቴሌግራም እንዳስታወቀው ከዩክሬን ጋር በሚያዋስኑት የኩርስክ፣...