AMHARIC.VOANEWS.COM
የምንዛሬ ፓሊሲ ለውጡና የአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ
የኢትዮጵያ መንግስት የውጭ ምንዛሬ በገበያው እንዲወሰን የፖሊሲ ለውጥ ካደረገ አንድ ወር ሁኖታል፡፡ ማሻሽያውን ተከትሎ ከቀደመው ጊዜ በተሻለ የውጭ ምንዛሬ ከባንኮች እያገኙ መሆኑን የተናገሩት የአሜሪካ ድምጽ ያናገራቸው በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የተሰማሩ ባለሃብት በዘላቂነቱ ላይ ግን ስጋት አላቸው፡፡ እስካሁንም በፖሊሲ ለውጡ ምክንያት የደረሰባቸው ጉዳት እንደሌለ ተናግረዋል፡፡ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማህበር ከፍተኛ የምጣኔ ሃብት ተመራማሪ የሆኑት ዶክተር...
0 Comments 0 Shares