የእስራኤል ጦር በሶስተኛው ቀን የዌስት ባንክ ወረራው ጂኒንን አጠቃ
የእስራኤል ጦር በፍልስጤም ግዛት ዌስት ባንክ ሶስተኛውን ቀን ባስቆጠረው ጥቃት ጄኒን ከተማ ላይ የአየር ድብደባ ፈፅሟል ሲሉ ባለሥልጣናት ተናገሩ፡፡
የእስራኤል ጦር ካላፈው ማክሰኞ ጀምሮ 19 ሰዎች የተገደሉባቸው ጥቃቶች “የሽብረተኞች ምሽግ” ላይ ያነጣጠሩ” እና በሰሜናዊ ዌስት ባንክ የተካሄዱ ጥቃቶችን ለመከላከል ያለሙ መሆናቸውን አስታውቋል፡፡
እንዲህ ያሉት ጥቃቶች ወራትን ባስቆጠረው የእስራኤልና ሀማስ ግጭት የተለመዱ ቢሆንም በዌስት ባንክ ብዙ ጊዜ የሚታዩ...