ቻይና በአፍሪካ የመሠረተ ልማት ግንባታ ትብብር ውጤቶችን ሪፖርት አሳተመች
ቻይና በቤልት ኤንድ ሮድ በተባለው የመሠረት ልማት ግንባታ (BRI) ማዕቀፍ ውስጥ በቻይና-አፍሪካ የትብብር ውጤቶችን የያዘ ሪፖርት አሳተመች።
ሪፖርቱ 52 የአፍሪካ ሀገራት እና የአፍሪካ ህብረት ከቻይና ጋር በቤልት ኤንድ ሮድ ትብብር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል ብሏል።
“ቻይና እና አፍሪካ የመሠረተ ልማት ትስስራቸውን ወደ አዲስ ደረጃ ከፍ አድርገዋል” ይላል ዘገባው::
የቻይና ኩባንያዎች ከ10,000 ኪሎ ሜትር በላይ የባቡር መስመር ዝርጋታ፣ ወደ...