ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሁከት የተነሳባቸው አካባቢዎች የሥራ ኃላፊዎች እንዲለቁ አሳሰቡ
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
Wed, 06/20/2018 - 14:51
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሁከት የተነሳባቸው አካባቢዎች የሥራ ኃላፊዎች እንዲለቁ አሳሰቡ በጋዜጣዉ ሪፓርተር Wed, 06/20/2018 - 14:51
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሁከት የተነሳባቸው አካባቢዎች የሥራ ኃላፊዎች እንዲለቁ አሳሰቡ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) በደቡብ ክልል ግጭት የተከሰተባቸው አካባቢዎች የሥራ ኃላፊዎች ከኃላፊነታቸው እንዲለቁ አሳሰቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት፣ በቅርቡ ግጭት ተከስቶባቸው በነበሩ  በሐዋሳ፣ በወላይታ ሶዶና በወልቂጤ ከተሞች ከኅብረተሰቡ ጋር ባደረጉት ውይይት ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሲዳማ፣ የወላይታ፣ የጉራጌና የቀቤና የዞንና የወረዳ አስተዳደር ኃላፊዎች ሥራቸውን በአስቸኳይ እንዲለቁ ማሳሰባቸውን፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ልዩ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍጹም አረጋ በትዊተር ገጻቸው ላይ አስፍረዋል፡፡
0 Comments 0 Shares