AMHARIC.VOANEWS.COM
ባይደን ከሺ ጂንፒንግ ጋራ በቅርቡ ለመነጋገር እንደሚሹ ተገለጸ
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን ከቻይናው ፕሬዝደንት ሺ ጂንፒንግ ጋራ በቅርብ ሳምንታት ውስጥ ተገናኝተው መነጋገር እንደሚሹ ቻይናን በመጎብኘት ላይ ያሉት የዋይት ሃውስ ከፍተኛ አማካሪ ለሺ ጂንፒንግ ገልጸውላቸዋል። ከእ.አ.አ 2016 ወዲህ ቻይናን የጎበኙ የመጀመሪያው የዋይት ሃውስ ብሔራዊ የፀጥታ አማካሪ የሆኑት ጄክ ሰለቨን ለሶስት ቀናት በሃገሪቱ ያደረጉትን ጉብኝት ባጠናቀቁበት በዛሬው ዕለት ነበር ፕሬዝደንት ባይደን ከሺን ጂንፒንግ ጋራ በቅርብ ጊዜያት ውስጥ...
0 Comments 0 Shares