ጄክ ሰለቨን ለባይደንና ሺ ስብሰባ ቻይና ናቸው
የዩናይትድ ስቴትስ ብሄራዊ ደህንነት አማካሪ ጄክ ሰለቨን በህዳር ወር ከሚካሄደው የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በፊት በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን አለመግባባት ለማስከን ትላንት ማክሰኞ ከቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ጋር በቤጂንግ ተገናኝተው ተወያይተዋል።
ጉብኝቱ ፕሬዝዳንት ባይደን በጥር ወር ስልጣን ከመልቀቃቸው በፊት በፕሬዚዳንት ጆ ባይደን እና በቻይና ፕሬዝዳንት ሺ ጂንፒንግ መካከል ለሚደረገው የመጨረሻ የመሪዎች ጉባኤ መንገድ ለመክፈት ያለመ ነው።...