የዳላስ ኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ የነጻ ክሊኒክን እያቋቋመ ነው
40ኛ ዓመቱን በዳላስ ያከብራል
በዩናይትድ ስቴትሷ የቴክሳስ ክፍለ ግዛት ዳላስ ከተማ የኢትዮጵያውያን ህብረተሰብ ማዕከል ለማህበረሰቡ የነጻ ህክምና አገልግሎት የሚሰጥ ክሊኒክ እያቋቋመ መሆኑን፣ ለዚህም ከግዛቱ የሕክምና አገልግሎት ተቆጣጣሪ ቦርድ እና ለሕብረተሰብ አገልግሎቶች ፈቃድ የሚሰጠውን የግዛቲቱ አስተዳደር ጽ/ቤት ይሁንታ ማግኘቱን አስታውቋል፡፡
የህብረተሰብ ማዕከሉ ፕሬዚዳንት ወ/ሮ አዲስ ጥበቡ ለአሜሪካ ድምጽ እንደተናገሩት ማዕከሉ በቅርቡ የጤና...