AMHARIC.VOANEWS.COM
አምባሳደር ማሲንጋ ከትግራይ ክልል እና ከህወሓት አመራሮች ጋራ መወያየታቸውን የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ አስታወቀ
ለሦስት ቀናት ጉብኝት፣ ከትላንት በስቲያ ሰኞ፣ ነሐሴ 20 ቀን 2016 ዓ.ም. መቐለ የገቡት በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ፣ ዛሬ ረቡዕ፣ ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ጌታቸው ረዳ እና ከህወሓት ሊቀ መንበር ዶክተር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል ጋራ በተናጠል ተወያይተዋል። ውይይቱን ፍሪያማ ሲል የገለፀው በአዲስ አበባ የሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ፣ በትግራይና በአካባቢው ዘለቄታዊ ሰላምና መረጋጋት ለማምጣት፣...
0 Comments 0 Shares