በሶማሊያ አዲሱ የአፍሪካ ህብረት ተልእኮ ሽግግር ስጋት ነው - ኢትዮጵያ
የኢትዮጵያ መንግስት በመጪው ዓመት መጀመሪያ ላይ በሶማሊያ ስራ እንዲጀምር የታቀደው አዲሱ የአፍሪካ ህብረት ተልእኮው ሽግግር “ቀጠናውን ለስጋት የሚያጋልጥ ነው” ብሏል።
የአፍሪካ ህብረት የሰላም እና የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤት እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት አዲሱን ተልእኮ ደግፈዋል፡፡
በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት ድጋፍ እና ማረጋጋት ተልዕኮ ወይም በምህጻሩ አውሶም (AUSSOM) በመባል የሚታወቀው አዲስ ተልእኮ በዓመቱ መጨረሻ ስምሪቱ...