AMHARIC.VOANEWS.COM
የአሸንዳ በዓል በዋሽንግተን ዲሲ
ዓመታዊው የአሸንዳ በዓል በዋሽንግተን ዲሲ፣ ሜሪላንድ፣ ቨርጂኒያና ከአቅራቢያ ክፍለ ግዛቶች በተሰባሰቡ የትግራይ ማህበረሰብ አባላት ሴቶችና ልጃገረዶች በተሰባሰቡበት ዋሽንግተን ዲሲ የካፒቶል ሂል ህንፃ ፊት ለፊት ከትላንት በስተያ ቅዳሜ በድምቀት ተከብሯል። የዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው የትግራይ ማሕበረሰብ ህብረትና የሴቶች ማህበር የተዘጋጀው የአሸንዳ በዓል በጦርነት የተፈናቀሉትን የትግራይ ተወላጆች ወደየ ቀያቸው መመለስ በጀመሩበትና ተስፋ በሚታይበት ወቅት...
0 Comments 0 Shares