AMHARIC.VOANEWS.COM
በዶር. ደብረ ጽዮን የሚመራው ህወሓት የጊዜያዊ አስተዳደሩን ሹሞች “አልቀበልም” አለ
ለሁለት ከተከፈለው የህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ(ህወሓት) አመራር አንዱ የኾነው፣ በዶር. ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል የሚመራው ቡድን፣ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ጌታቸው ረዳ፣ ባለፈው ሳምንት ዐርብ፣ ነሐሴ 17 ቀን 2016 ዓ.ም. የሾሟቸውን ሁለት የዞን አስተዳዳሪዎች እንደማይቀበል አስታውቋል፡፡ ፕሬዚዳንት ጌታቸው ረዳ፣ ዐዲስ ዋና አስተዳዳሪዎችን የሾሙት፣ በምክትል አስተዳዳሪዎች ሲመሩ ለቆዩት ለሰሜናዊ ምዕራብ እና ለደቡባዊ ምሥራቅ ትግራይ...
0 Comments 0 Shares