በቴላቪቭ ጎዳና ላይ በተፈጠረ ፀብ ሁለት ኤርትራውያን መገደላቸውን የእስራኤል ፖሊስ አስታወቀ
በኤርትራ ያለውን መንግስት በሚደግፉ እና በሚቃወሙ ኤርትራውያን መካከል የእስራኤል የንግድ ማዕከል በሆነችው ቴል አቪቭ ጎዳና ላይ ቅዳሜ እለት በተፈጠረ ጸብ ሁለት ኤርትራውያን መሞታቸውን የእስራኤል ፖሊስ አስታወቀ።
ኤርትራዊያኑ ቴል አቪቭ ውስጥ በሚገኘው 'ሀግና' ጎዳና ላይ ድንጋይ በመወራወር ባካሄዱት ግጭት ስምንት ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸውም ፖሊስ ባወጣው መግለጫ ጨምሮ ገልጿል።
መግለጫው አክሎ፣ የሕክምና አካላትን እንደምንጭ በመጥቀስ "በግጭቱ ሁለት...