AMHARIC.VOANEWS.COM
እስራኤል በሃማስ ተይዞ የቆየ ሌላ አንድ ታጋች አስለቀቅች
ሃማስ ባለፈው መስከረም ወር መገባደጂያ አስደንጋጭ ጥቃት ባደረሰበት ወቅት ተይዘው ከተወሰዱት ቁጥራቸው 250 የሚደርሱ ሰዎች መካከል የሆኑ አንድ ሌላ ታጋች ማስለቀቋን እስራኤል በዛሬው ዕለት አስታውቃለች። የ52 ዓመቱን ካይድ ፋርሃን አልካዲን አስረኛ ወሩን በያዘው የሁለቱ ወገኖች ጦርነት መሰንበቻውን ደቡባዊ ጋዛ ሰርጥ ውስጥ ባካሄደው ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ወቅት መታደጉን ያመለከተው የእስራኤል ጦር በአካባቢው ካለ አንድ የመተላለፊያ ዋሻ አቅራቢያ እንዳገኛቸው...
0 Comments 0 Shares