AMHARIC.VOANEWS.COM
የሮይተርስ የደህንነት አማካሪ በዩክሬን ሆቴል ላይ በደረሰ ጥቃት ተገደለ
በዩክሬን ክራማቶርስክ ከተማ በሚገኝ ሆቴል ላይ በደረሰ ጥቃት የሮይተርስ የዜና ወኪል ቡድን አባል ሲገደል ሌሎች ሁለት ሰዎች ቆስለዋል። ሮይተርስ እንዳስታወቀው፣ ራያን ኢቫንስ የተሰኘው የዘጋቢ ስምሪት ቡድኑ የደህንነት አማካሪ የተገደለው፣ያረፈበት ሆቴል በሚሳይል በመመታቱ ነው። የሮይተርስ ቡድን አባል ከሆኑት ስድስት ሰዎች ውስጥ ሦስቱ ደህና መሆናቸውን ማረጋገጡንም የዜና ወኩሉ ጨምሮ ገልጿል። ሮይተርስ በመግለጫው "የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን ለራያን ቤተሰቦች እና...
0 Comments 0 Shares