AMHARIC.VOANEWS.COM
በናይጄሪያ በጎርፍ አደጋ ቢያንስ 49 ሰዎች ሞቱ
በናይጄሪያ የጣለው ከባድ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ ምክንያት ቢያንስ 49 ሰዎች ሲሞቱ፣ በሺዎች የሚቆጠሩ መፈናቀላቸውን የሀገሪቱ ብሔራዊ የአደጋ ጊዜ አስተዳደር ባለስልጣን ዛሬ ሰኞ አስታውቋል። በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ በጎርፍ አደጋው ክፉኛ በተጠቁት ጂጋዋ፣ አዳማዋ እና ታራባ ግዛቶች ውስጥ 41 ሺህ ሰዎች ከቤት ንብረታቸው መፈናቀላቸውንም የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ቃል አቀባይ ማንዞ ህዝቅዔል ተናግረዋል። ባለፈው አመት በናይጄሪያ ከአስር አመት በላይ ጊዜ ውስጥ...
0 Comments 0 Shares