AMHARIC.VOANEWS.COM
እስራኤል እና ሂዝቦላ ከባድ የተኩስ ልውውጥ አደረጉ
እስራኤል በደቡባዊ ሊባኖስ ዛሬ ረፋድ ላይ የአየር ድብደባ ያደረሰች ሲሆን ፣ ጥቃቱ በሂዝቦላህ ላይ የተፈጸመ የቅድመ መከላከል ጥቃት መሆኑን አስታውቃለች ። ታጣቂ ቡድኑ ባለፈው ወር ከዋና አዛዦቹ የአንዱን ግድያ ለመበቀል በመቶዎች የሚቆጠሩ ሮኬቶችን እና ድሮኖችን ማስወንጨፉን ገልጿል። ከፍተኛ የተኩስ ልውውጡ ለረጅም ጊዜ የተፈራውን ጦርነት የቀሰቀሰ ባይመስልም፣ ነባሩ ውጥረት ​​ግን ቀጥሏል ። ይህ በንዲህ እንዳለ ግብፅ ለ10 ወራት ጋዛ ውስጥ የዘለቀው...
0 Comments 0 Shares